Vacancy
- Details
- Hits: 6725
ክፍት የስራ ማስታወቂያ
ቀን፡ 24/5/2015 ዓ.ም
ኩባንያችን ከዚህ በታች በተዘረዘሩት ክፍት የሥራ መደቦች ላይ ብቁ የሆኑ መስፈርቱን የሚያሟሉ አመልካቾችን አወዳድሮ በቋሚነት ለመቅጠር ስለሚፈልግ ይህ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ በ5 ተከታታይ የሥራ ቀናት ውስጥ ኦርጅናል እና የማይመለስ የትምህርትና የሥራ ልምድ ማስረጃ ፎቶ ኮፒ እና CV ጋር በማቅረብ ለውድድር ማመልከት የምትችሉ መሆኑን እንገልፃለን፡፡
1. የሥራ መደቡ መጠሪያ ጥበቃ
· ተፈላጊ ችሎታ 8ኛ ክፍል ያጠናቀቀ መሰረታዊ የመከላከያ ስልጠና የወሰደ
(Military Training) 0 ዓመት የስራ ልምድ
· ብዛት 4
· ደረጃ 2
· ደመወዝ 2.611.00
2. የሥራ መደቡ መጠሪያ የሰርቪስ መኪና ሹፌር
· ተፈላጊ ችሎታ፡ ከታወቀ የቴክኒክና የሙያ ማሠልጠኛ ተቋም በህዝብ
ትራንስፖርት የአሽከርካሪነት ሙያ ደረጃ 3 መንጃ ፍቃድና 4
አመት የስራ ልምድና ኮስትር መኪና ማሽከርከር የሚችል ወይም
10ኛ ክፍል ያጠናቀቀ 4ኛ ደረጃ መንጃ ፍቃድና በሙያው የ6
አመት የስራ ልምድ ያለው
· ብዛት፡ 2
· ደረጃ ፡ 8
· መነሻ ደመወዝ፡ 6,718.00 እና የትራንስፖርት 300 ብር
3. የሥራ መደቡ መጠሪያ ከፍተኛ ኮስትና በጀት አካውንታት
· ተፈላጊ ችሎታ ከታወቀ ዩኒቨርስቲ/በአካውንቲንግና
ፋይናንስ/በአካውንቲንግ/ፋይናንስ የመጀመሪያ ዲግሪ
የአካውንቲንግ ሶፍት ዌር አጠቃቀም ስልጠና የወሰደና የ6
አመት አግባብነት ያለው የስራ ልምድ
ብዛት 1
· ደረጃ 13
· ደመወዝ 13,823.00
5. የሥራ መደቡ መጠሪያ: ጀነሬተር ኦኘሬተር
· ተፈላጊ ችሎታ፡ ከታወቀ የቴክኒክና ሙያ ማሠልጠኛ ተቋም
/10+2/ ወይም በደረጃ II በኤሌክትሪካል
ቴክኖሎጂ የ4 ዓመት አግባብ ያለው የስራ ልምድ
· ብዛት፡ 1
· ደረጃ ፡ 7
· ደመወዝ፡ 5,911
አድራሻ:- ቦሌ መንገድ ሜጋ ህንፃ 1ኛ ፎቅ ቢሮ ቁጥር 108 ሆኖ COC መረጃ ቢቀርብ የተሻለ አማራጭ መሆኑና
ከተጠቀሰው መስፈርት በላይ ያላችሁ ልትወዳደሩ ትችላላችሁ፡፡
ሜጋ ማተሚያ ኃ.የተ.የግ.ማህበር